በኢትዮዽያ ጉምሩክ ኮምሽን የመቐለ ቅ/ፅ/ቤት በ መቐለ ቅ/ጽ/ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቓዎች በሃራጅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ

በዚህ መሰረት በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ

1 ዜግነትየኢትዮዽያ የሆነ

2 ከሚሸጥ እቃ ጋር ተዛማጅነት ያለዉ የመኑ ንፍድ ፍቃድ ያለዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችል፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ያለዉ

4 የዘመኑ ግብር የከፈሉ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ሁሉም መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ከኣሸነፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት ዉስጥ ማንኛዉም ክፍያ ኣጠናቅቆ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል በተባለዉ ገዜ ካላነሱ ግን የተያዘዉ የዋስትና ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እቃዉ በድጋሜ ለሽያጭ ያቀርባል

ቦታ የንብረት ዓይነት የጨረታዉ ዓይነት ዋስትና ሰፒኦ ምዝገባ ጊዜ ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

ከ እስከ ኤሌክትሮኒክስ10000 ፣ ህንፃ መሳርያ10000 ፣ መለዋወጫ 10000፣ ኣልባሳት 20000፣ ሸቀጣ ሸቃጥ 15000 ፣ ለምግብ ነክ 5000

መቐለ የተለያዩ ዓይነት ንብረት ሃራጅ ጨረታ ቫት ሳይጨምር ከ11/02/2013 17/02/2013  ከቀኑ 11፡00

18/02/2013 ጥዋት 3፡00

5ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኝበት ትራንስ ኢ/ያ ኣጠገብ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ እና በኣዲሱ ቢሮ በኣካል በመገኘት ከ 16-21/01/13ዓ/ም ዕቓዎች ማየት የምትችሉ ሲሆን ኢንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ እቃዉ በሚገኝበት ኣዳራሽ መሆኑን እየገለፅን የምግዘባ ቦታ ይህ ማስተወቅያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 5የስራ ቀናት ተጫራቾች ንብረቱን ባሸነፍበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ መክፈል ያለባቸዉ መሆኑን ቫት ጨምሮ መክፈል ይጠብቀባቸዋል በኣካል በመግኘት መመዝገብ ትችላላችሁ

6 መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኝ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር - 03 42 40 56 99

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo