ፋብሪካችን ኣልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተለያዩ የዎርክ ሾፕ ዕቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ፋበሪከ ጨርቃ ጨርቅ ኣልመዳ ሓ/ዝ/ው/ማ

1 የዚህ ጨረታ ኣላማ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዘው የቀረቡ ዕቃዎችን ኣወዳድሮ ለመግዛት ነው፡፡

2 ተጫራቾች የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ እና የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3 ተጫራቾች ለጨረታው ውል ማስከበርያ (Bid bond) 20,000 ብር CPo ይም በጥሬ ገንዘብ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ወይም በሚከፈትበት ስዓት ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም ተጫራቾች ለሚያመርቱት ኬሚካል በቂ ቴክኒካል ዳታ ሽትና በቴክኒካል ዶክመንቱ መሰረት የሚፈለገው በቂ ሳምፕል ማቅረብ ይኖርባችዋል።

4 ተጫራቾች ቫት ተመዝጋቢ መሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸውል::

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ቫት ሳይጨምር መሆን ይኖርበታል (ነጠላ ዋጋ ከቫት በፊት ይቀመጥ)፡፡

6 ተጫራቾች ያሸነፉዋቸውን እቃዎች በታዘዙበት ግዜ ኣዲስ አበባ በሚገኝው መስራሴት የማስረከብ ግዴታ ይኖርባቸዋል፡፡

7 በጨረታ ዋጋ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት ኣይኖረውም::

8 ተጫራቾች ዋጋቸውን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከ ጥቅምት 04/2013ዓ/ም - ሕዳር 04/2013ዓ/ም ድዋ በሚገኝው ፋብሪካችን ውስጥ ወይም ኣዲስ ኣበባ በሚገኝው ቅርንጫፍ መስርያ ቤታችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ እና የሰነዱ ማሸግያ ፖስታ የተጨራቾች ህጋዊ ማህተም እና ፊርማ መኖር ይኖርበታል፡፡

9 ጨረታው ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት ሕዳር 04/2013ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ተዘግቶ 9:05 ሰዓት አድዋ በሚገኝው ፋብሪካችን ውስጥ ወይም አዲስ ኣበባ በሚገኝው ቅርንጫፍ መስርያቤታችን ይከፈታል፡፡

10 ተጨራች/ቾች በዚህ ጨረታ ላይ ያሸነፋቸውን እቃዎች ማሸነፋቸው እንደተነገራቸው ለአሸነፋቸው እቃዎች የ10% ዋጋ የውል ማስከበርያ (peromance Bond) CPo በማስያዝ በ4 ቀናት ውስጥ ውል ይፈፅማሉ:: ይህ ሳይሆን ሲቀር ግን ተጫራቹ ያስያዘው የውል ማስከበርያ ገንዘብ ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡

11 የጨረታው ዝርዝር ሰነድ ከድርጅቱ ዓድዋ ፋይና ስ መምርያ ወይም ከአዲስ ኣበባ አልመዳ ቅርንጫፍ ቢ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

12 ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ጨረታው መሰረዝ ኣይችልም::

13 ስርዝ ድልዝ የሆነ የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም::

14 ፋብሪካው የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በማንኛውም ግዜ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Tel: +251-347-71483/71543 Fax + 251-347-754

E-mail: info@almedatextiles.com , P.O.Box. 117 Adwa, Ethiopia

Tel: +251-115-515938/50024, Fax: + 251-115-517442,

E-mail: sales@almedatextiles.com , P.O.Box 13383 Addis Ababa, Eth

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo