መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎችና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

ዩንቨርስቲ መቐለ
  1. ቁጥር 03/2013
  2. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ  የወጣበት ቀን  :  7/2/2013
    ጨረታዉ የመዚጋበት ቀን : 16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30
    ጨረታዉ የሚከትበት ቀን  : 16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00
  3. 1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. 2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብየሚችል፡፡
  5. 3. የተጨማሪ እሴት ታክስቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ

ማስከበሪያ ብር



ማብራሪያ

ሎት 1

የመስታወት ግዥ

50,000

Grade II

and

Above

ሎት 2

የአሉሚንየም ፓርቲሽን

50,000

ሎት 3

Design Review,

Construction

Supervision and

Contract

administration

MUSS-53

100,000

ሎት 4

የሰርገኛ ጤፍ ግዥ

500,000

ሎት 5

Wireless Access PointIndoor & Outdoor)with Controller

200,000

ሎት 6

Live e-Classroom

Smart Education

Solution) )

200,000

ሎት 7

የተሽከርካሪዎች ጥገና

አገልግሎት ግዥ

200,000

ሎት 8

የኤሌክትሪክ ኬብል

100,000

4 በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ፡፡

5. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶብር) በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድይችላል፡፡

6. ማንኛውምተጫራች ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደርዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡

7. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

8. ጨረታው ከወጣበት 16ኛው ቀን ጠዋት3:30 ሰዓት የጨረታሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል::16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀንበተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ አይመለስለትም፡፡

10. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልምሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማብራሪያ፡የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤትቢሮ ቁጥር c21-201

ስልክ ቁጥር፡-0344 414784 0914727448 ፖ.ሳ.ቁ. 231

ዋና ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ መጠየቅ ይቻላል።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo