የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም /መቐለ/ የተለያየዩ የኣይቲ ዕቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ በዘርፉ ፍቃድ ያላችሁ ኣቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና እና የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 100.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም 3ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር301 በመምጣት ከ 04/02/2013ዓ/ም መዉሰድ ይችላሉ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነድን ኣዘጋጅተዉ ለ 19/02/2013ዓ/ም 8፡00 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 19/02/2013 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 15000.00 ማቅረብ ኣላቸዉ

5 አሸናፊዉ የሚሆኑ ተጫራቾች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ቃላሚኖ ት/ቤት ኣካባቢ በሚገኘው የኢትዮ ቴሌኮም ግቢ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይችላሉ፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo