የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም /መቐለ/ የተለያየ መጠን ያላቸዉ ኦርጅናል ስታርተር ባትሪ ( Starter Battrey 12 V 70 AH Electrical Plaster , Battery , Charger 12/24 VDC 400 A and lubricant oil 15/40 ) ግዥበጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ በዘርፉ ፍቃድ ያላችሁ ኣቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና እና የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 100.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም 3ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር301 በመምጣት ከ 18/01/2013ዓ/ም መዉሰድ ይችላሉ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነድን ኣዘጋጅተዉ ለ 28/01/2013ዓ/ም 8፡00 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 28/01/2013 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ስታርተር ባትሪ ( Starter Battrey 12 V 70 AH 10,000.00 Electrical Plaster , Battery , Charger 12/24 VDC 400 A 2,000: and lubricant oil 15/40 15000/ ማቅረብ ኣላቸዉ

5 አሸናፊዉ የሚሆኑ ተጫራቾች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ቃላሚኖ ት/ቤት ኣካባቢ በሚገኘው የኢትዮ ቴሌኮም ግቢ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-402020 መደወል ይችላሉ፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo