የጨረታ መኽፈቻ ቀን ማራዘም የኢ/ያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ከዚህ በፊት የመኪና ጎማ ለመግዛት ዉስን ጨረታ ማዉጣቱ ይታወቃል

ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ ኢትዩጵያ

1 በዘህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ሰነድ ሳይወስዱ በመቕረታቸዉ ምክንያት መስከረም 04/2013 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡00 ይከፈት የነበረዉ የመኪና ጎማ ዉስን ጨረታ ከቀን 12/2013 ለኣንድ ሳምንት የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን የጨረታ ሰነድ እንድትወስዱ እና የመክፈቻ ቀን መስከረም 18/2013ዓ/ም 3፡30 ተዘግቶ  በዚሁ ቀን ከጥዋቱ 4፡00ሰዓት የሚከፈት መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo