በትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከታች የተዘረዘርትን የመኪና መለዋወጫ መግዛት ስለሚፈልግ በዚ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቹ ኣቅራቢዎች የመወዳደርያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል

ኤጄንሲ ስግግር ሕርሻ ጨንፈር ትግራይ ATA

1 ተወዳዳሪዎች በዉድድሩ ለመሳተፍ የሚያስችላችሁ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬትና ያለፈዉ ወር ቫት ዲክለር የተደረገ

2 የመወዳደርያ ሃሳቡ በታሸገ ኢቨሎፕ ሆኖ እስከ 05/13/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ለቢራችን የግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ ኣለበት ፕሮፎርማዉ 05/13/2012ጥዋት 4፡30 ተዘግቶ ወድያዉ 4፡30 ይከፈታል

 3 የ ፕሮፎርማዉ ማስከበርያ 4000.00 ብር በስፒኦ በመስሪያ ቤታችን ስም አሰርተዉ ማቅረብ የሚችሉ

4 መስርያ ቤታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ  03 44 40 43 46

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo