በመከለከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ ኣህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት 1701R ለፕሮጀክቱ ሰራተኞች ኣገልግሎት የሚዉል የድህንነት ኣልባሳት ለማሰፋት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ዉል በማሰር ግዥ መፈፀም ይፈልጋል በዚህ መሰረት

መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የ2011/12 ዓ/ም ግብር የከፈሉና

2 ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፤ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ማቅረብ የሚችሉ

3 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 15000.00  በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ የድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከ ቀበሌ 18 በግንባታ ላይ የሚገኝዉ መከለከያ ሪፈራል ሆስፒታል በሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ቢሮ የማይመለስ ብር 100 በመግዛት የጨረታ ሳጡን መዉሰድ ይችላሉ

ስለሆኖም ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ከ 09/12/2012 እስከ 15/12/2012 ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የኣንድ ዋጋ በመምላት በፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጡን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታው 15/12/2012 ከቀኑ 09፡00 ሰዓት ተዘግቶ ከቀኑ9፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል

5 ፕሮጀክቱ ጨረታዉ በሙሉ ሆኖም ነከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስ.ቁጥር 09 86 89 46 32/ 09 30 01 46 51 መደወል ይቻላል፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo