ማሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል ኢትዮዽያ መቐለ ለሚገኝዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ክሊኒክ እድሳት ስራ ህጋዊ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ለማሳራት ይፈልጋል ስለሆነም ደረጃ 8 እና ከዚያ /8.7.6.5…/በላይ የታደሰ የግንባታ ስራ ፍቃድ ያለቸዉና ህጋዊ ግንባታ ስራ ተቓራጭ የጨረታ ሰነዱን በብር 50 በመግዛት እንትወዳደሩ እናሳዉቃለን

Marie Stopes International Ethiopia

1 ሁሉም ተጫራቾች ለመወዳደርያ መስፈርት ከጨረታ ሰነድ ጋር መዉሰድ ይኖርበታል

2 ጨረታ ሰነድ የሚሸጠዉ መቀሌ ማሪስቶፕስ ክሊኒክ ዘዉትር  በስራ ሰኣት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ማታ 11፡00 ከምሳ ሰዓት ዉጭ

3 ጨረታ የሚጀመርበት ቀን ነሓሴ 05/2012ዓ/ም

4 ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00

5 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ጠዋት 4፡30

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 64 88

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo