ሃይለ ተስፋኪሮስ ቢዝነስ ግሩፕ ያገለገሉ ከ 5000 ኣምስት ሺ በላይ ትላልቅ ጎማዎች ባሉበት ሁኔ ለጨረታ ኣቅርባል

ሃይለ ተስፋኪሮስ ቢዝነስ ግሩፕ

1 ተጫራቾች  ጎማዎቹን ፣ በዓፋር ክልል በማሌ ከተማ ጭፍራ መገንጠያ በሚገዕዉ የድርጅት መደበር ይህ ማስታወቅያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ የጨረታዉን ብር 100.00 በመግዛት እስከ ነሓሴ 10/2012 ድረስ መመልከት ይቻላሉ

2 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኽበት በመቐለ ከተማ ሃይለ ተስፋኪሮስ ቢዝነስ ግሩፕ በሚገብበት ወና ፅሕፈት ቤት ሰማእታት ጎደና ዛምራ ህንፃ 7ተዓ ፎቅ ላይ በሚዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዋጋ መልተዉ ነሓሴ 10 2012 ላይ እስከ 9፡00 ሰዓት የጨረታዉ ፖስታ ካስገቡ በሃላ ወድያዉኑ በዕለቱ 9፡30 ላይ ጨረታዉ ይከፈታል

3 ተጫራቾች ጨረታዉ ያሸነፍትን ንብረት ሙሉ በሙሉ ዋጋዉን በመክፈል በ 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ማንሳት ኣለባቸዉ ካላነሱ ግን ያስያዙት ገንዘብ ለድርጅት ገቢ ሆኖ በድጋሜ ለጨረታ የቀርባል

4 ድርጅቱ የተሻ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ንተወሳኪ ሓበሬታ +251914300470/+251914301866/+251914314002/

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo