ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማህበር መቐለ ፋብሪካ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ያገለግሉ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Moha Soft Drinks Industry

1 ተጫራቾች በዘርፉ የ2012ዓ/ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ : የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት: ቫት ተመዝጋቢ መሆኑ የሚያረጋግጥ ሰርተፊኬት እና ቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2 ተጫራቾች ለጨረታዉ ማስከበሪያ የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ ስፒኦ  ብር 2500 ማስያዝ ይኖርባቸዋል ።

3 ሁሉም ተጫራቾች ከ 27/11/2012ዓ/ም እስከ 01/12/2012ዓ/ም መቀለ ዪኒቨርስቲ ኣሪድ ፊት ለፊት በፋብሪካዉ ተጫራቾች በጨረታ ሰነድን መግዛት ይችላሉ

4 የጨረታ ሳጥኑ 01/12/2012 ዓ/ም ከቀኑ 10:30 የሚታሸግ ሲሆን ከዚሁ ሰዓት ባኃላ የጨረታ ሰነድ የሚመጣ ተቀባይነት ኣይኖረዉም።

5 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት/ ባልተገኙበትም 02/12/2012 ዓ/ም  ልክ 3:30 በፋብሪካዉ የግዥና ክምችት መምሪያ ቢሮ ወስጥ ይከፈታል።

6 ተጫራቾች በዚህ ጨረታ ላይ ያሸነፋቸዉ የእቃ ዓይነቶች ማሸነፋቸዉ እንደተነገራቸዉ በ7ቀናት ወስጥ የማስረከብ ግዴታ ይኖርባቸዋል።ይህ ሳይሆን ሲቀር ግን ያስያዘዉ የዉል የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ካለ ምንም ቅድመ ሆኔታ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል።

7 ማንኛዉም ተጫራች ጨረታዉ ከተከፈተ ባኃላ ጨረታዉን መሰረዝ ኣይችልም።

8ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በማንኛዉም ግዜ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

ለበለጠ መረጃ 03 42 41 52 14 /03 42 41 50 70

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo