የኢትዮዽያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለ ስልጣን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቓዎች በሃራጅ ጨረታ ባልበት ሁኔታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ

በዚህ መሰረት በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ

1 ዜግነትየኢትዮዽያ የሆነ

2 ከሚሸጥ እቃ ጋር ተዛማጅነት ያለዉ የመኑ ንፍድ ፍቃድ ያለዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችል

4 የመኑ ግብር የከፈሉ ስለሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ሁሉም መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ከኣሸነፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት ዉስጥ ማንኛዉም ክፍያ ኣጠናቅቆ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል በተባለዉ ገዜ ካላነሱ ግን የተያዘዉ የዋስትና ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እቃዉ በድጋሜ ለሽያጭ ያቀርባል

ቦታ

የንብረት ዓይነት

የጨረታዉ ዓይነት

ዋስትና ሰፒኦ

ምዝገባ ጊዜ

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

እስከ

መቐለ

የተለያዩ ዓይነት ንብረት

የሃራጅ ጨረታ

ቫት ሳይጨምር ደንበኛ 25,000

17/10/2012

22/10/2012 ጠዋት

23/10/2012

ከሰኣት2፡00

5ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኝበት ትራንስ ኢ/ያ ኣጠገብ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ እና በኣዲሱ ቢሮ በኣካል በመገኘት ከ 17-22/10/12 ዓ/ም ዕቓዎች ማየት የምትችሉ ሲሆን ኢንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ እቃዉ በሚገኝበት ኣዳራሽ መሆኑን እየገለፅን የምግዘባ ቦታ ይህ ማስተወቅያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት ተጫራቾች ንብረቱን ባሸነፍበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ መክፈል ያለባቸዉ መሆኑን ቫት ጨምሮ መክፈል ይጠብቀባቸዋል

6 መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኝ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር - 03 42 40 56 99

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo