የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በሚከተለዉ መስፈርት መሰረት የመኪና ስፔር ( ካላማደርያ 11*20 /የሲኖ ትራክ/ 02፣ ስፖክዮ የሲኖ ትራክ /ግራ በሳምፕል/ 01፣ የጎማ ጎኖለት ብሎን /ሳምፕል/ ሜትር 18፣ የኣንቡላንስ የዘይተ ፊልተር /504112482/ 06 ) በፕሮፎርማ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ኮርፖሬሽን ልምዓት ኢንዱስትሪ ፓርክታት ትግራይ

1  የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታዉ ከተለጠፈበት ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በሰስተኛዉ  ቀን ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል

ከቀን 01/10/2012ዓ/ም እስከ 03 /10/2012ዓ/ም

ኣድራሻችን በሰራዋት መንገድ ሆኖ ማይወይኒ ቀበሌ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 29 11

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo