ሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም ያገለገሉ ብረቶች ፣ ወንበሮች ፣ ጠረፔዛዎች ፣ የመስኮት በሮች እና የብረት መዝጊያዎች በሚገኝበት ቦታ ማይጨዉ ፣ ኮረም ፣ ኣላማጣ እና ሞኾኒ ፣ ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

ሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

1 ዝርዝር መግለጫ የያዘዉን የጨረታ ሰነድ ከ ግንበት 28ቀን 2012ዓ/ም እስከ  ሰኔ 11 ቀን 2012ዓ/ም ከቀኑ 08፡00 ሰዓት ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 403 እና ማይጨዉ ሽያጭ ማእከል በመምጣትየማይመለስ ብር 50 በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ

2 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉና የ 2012ዓ/ም ታደሰ ንግድ ፋቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች በጨረታዉ ለመሳተፍ የጨረታ ዋስትና ማስከበርያ ብር 10000.00 ለገለገሉ  ብረቶች ፣ ብር 2000.00 ለወንበሮች ፣ ለጠረፔዛዎች 2000.00 ፣ ለመስኮት በሮች እና ብር 2000.00 ለብረት መዝጊያዎች በስፒቾ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 የጨረታ ማስከበርያ  ከታወቀ ባንክ ተረጋግጦ በሚቀርብ ስፒኦ ብቻ ሊሆን ይገባል

5 ተጫራቾች ኣስፈላጊዉን የመወዳደርያ ሰነዶች በፖስታ አሽገዉ ማስገባት ከግንበት 28 ቀን 2012ዓ/ም እስከ ሰኔ 11ቀን 2012ዓ/ም ከቀኑ 08፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በኢትዮ ቴሌኮም ሰሜን ሪጅን ዋነዉ መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 403 ሰኔ 11/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡15 ይከፈታል

7 ኢትዮ ቴሌኮም የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo