ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ G+10 ህንፃ ኣገልግሎት የሚዉሉ ፊኒሽንግ ማተርያል / የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ሳንቴሪ እና የተለያዩ የህንፃ ዕቃዎች/ ቴንዲኖዎች እና ቡሌኬት በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋልnis

መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 አሸናፈዉ ተወዳዳሪ በሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት

4 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

5 ጨረታዉ ከግንበት 26/2012ዓ/ም እስከ ሰኔ 5/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ድረስ የሚቆይ ይሆናል

6 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2% በስፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጡን ማስገባት ይኖርባቸዋል

7 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ሰኔ 8/2012 3፡00 የሚዘጋ ሆኖ 3፡30 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo