የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም /መቐለ/ በትግራይ ክልል በመቐለ እና በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኝ የኢትዮ ቴሌኮም ሾፖች በጨረታ አወዳድሮ የፅዳት ኣጎልግሎት ስራ ማሰራት ስለሚፈልግ በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ ኣቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

ሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰባ 2012ዓ/ም ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርባቸዋል

2 ቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣

3 ቲን ሰርተፊኬት

4 የኣቅራቢዎች ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ ታክስ ክሊራንስ ፣ኮምፕሊያንስ

5 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 20,000.00 በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ በዋጋ መጨረቻ ሰነድ ዉስጥ ወይም ለብቻዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ሰዓት የግድ ማቅረብ ኣለባቸዉ

6 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት ከ13/09/2012ዓ/ም ጅምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡

7 ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ኣዘጋጅተው እስከ 27/09/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከዚህ በኃላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

8 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 27/09/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

9 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ስልክ ቁጥር 03 44 40 20 20 መደወል ይቻላሉ፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo