ኩባንያችን መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (MIE) የተለያዩ መስፈርት ያላቸዉ ቦርሆል ወተር ሳፕላይ ሲስተም እና ወተር ትሪትመንት ፕላንት ( Borehole water supply and water treatment plant) የእቃ ኣቅርቦት ፣ የተከላ እና ሙከራ ስራ በጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ ብቃት ያላቹ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታማሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ

1 ተጫራቾች በዘርፉ የ2012ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ የጨረታ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል በስራ ሰኣት ከ ከመቐለ ዋና ቢሮ ወየም ኣዲስኣበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉሰድ ይችላሉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሞምላት በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 18/05/2020ዓ/ም እስከ 16/06/2020እ.ኤ.ኣ ከሰኣት በሃላ ከቀኑ 8፡00 ሰኣት በ ከመቐለ ዋና ቢሮ ወየም ኣዲስኣበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት ማስገባት ይችላሉ

3 ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ጨረታ ማስከበርያ ስፒኦ ብር 600,00.00ብር በ ስፒኦ በሰም በታሸገ ፖስታ ከጨረታዉ ጋር ማስገባት አለባቸው :: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ እንዲሁም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም።

4 ጨረታዉ 16/06/2020 ከ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 16/06/2020 ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ከሆነ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል።

5 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ:

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር መቐለ +251 0344-40 68 03 ፋክስ +251-114709636

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo