የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኣጎልጉሎት የሚዉሊ የ መኪና እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ኮርፖሬሽን ልምዓት ኢንዱስትሪ ፓርክታት ትግራይ

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 28/08/2012ዓ/ም እስከ 03/09/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 29 11

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo