መቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች / ኤሌክትሮኒክስ / በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዩንቨርስቲ መቐለ

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - 16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን - 16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ / ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

4 የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

5 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (taxpayer identification number) ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው ኣይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

25,000.00

6 በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል

7 ማንኛውም ተጫራች የተዘረዘሩት ዕቃዎች ያለምንም ክፍያ ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡

8 የጨረታዉ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ጥዋት 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

9 ጨረታው ከወጣበት 16ኛው ቀን  ጥዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

10 በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

11 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ እማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠማብራሪያ

የህግና ስነ መንግስት ኮሌጅ የግዥና ንብረት አስተዳደር /ቤት ቢሮ ቁጥር CLG-0004

ስቁ 0344 408382/0914706510 ፖሳቁ. 4051

ዓዲ ሓቂ ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ

በመቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo