ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ፕሮጀክት ዓዲሓ 16-11 በመቐለ ኣርሚ ፋዉንዴሽን ኣፓርትመንት ግንባታ ላይ ለሰራተኞች ሰርቪስና ስራዎች ኣጎልግሎት የምጠቀምበት 5/ ኣምስት/ ወንበር መጫን የሚችል በጥሩ ሁኔታ ያለዉን ስፕሪንግ የሆነ ዳፕል ካፕ መኪና መከራየት ይፈልጋል

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለሆነም ኣካራዮች ካዛሬ ከቀኑ 15/08/2012 ጀምሮ የጨረታ ሰነዳችሁ በፖስታ በማሸግ ዳዕሮ ታክሲ የመጨረሻ ፌርማታ ላይ ሞቶ ሜትር ገባ ብለዉ ለዚህ ጨረታ በዘተዘጋጀ ሳጥን ላይ የጨረታ ሰነዳችሁ እንድታስገቡ ይጋብዛል

1 የዘመኑ ግብር የኸፈላችሁ

2 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናቹሁ

3 የባሌቤትነት ሊብራ ማቅረብ የምትችሉ

4 ከመንግስት የታወቀ ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ ማቅረብ የምትችሉ

5 ተጫራቾች የቫት ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ ከሆናቹ ዋጋ ከ ቫት በፊት ወይም ከቲኢቲ በፊት መሆኑን መግለፅ ኣለባቹ

6 ተጫራቾች የምታስገቡት ዋጋ የነዳጅ ወጪ በተከራይ እንደሚሸፈን ታሳቢ ይሆናል ሆኖም ግን የባለንብረቱ መነሻ ቦታ መጠቀስ ኣለበት

7 የዘይትና የቅባት ወጪ በኣካራይ የሚሸፈን ይሆናል

8 ኣካራይ የታደሠ መታወቅያ ያለዉ ሽፌር ያቀርባል

9 በምታስገቡት ዋጋ ላይ መኪናዉ በኣንድ ሊትር ስንት ኪሎ ሜትር እንደሚጋዝ ጠቅሳችሁ ማስገባት አለባቹ

10 ተጫራቾች በጨረታ ቀን ላይ የምታካራይቱን መኪና ይዛችሁ መቅረብ ኣለባቹሁ

11 ጨረታዉ 21/08/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት 21/08/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 48 99 03 57

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo