የትግራይ ክልል የገጠር መሬት ልማት የኣካባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጄንሰ ለ2008 በጀት ዓመት ለክልሉ ኤጄንሲ በክልሉ ለሚገኙ የወረዳ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ ሞተር ሳይክሎች : በመቀለ እና አካባቢዉ ለሚካሄድ ጥናትና በኮንሰልታንት ለማጥናት ፣ የመኪና ጥገና ጋራዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደሰ የአንድ አመት ዉል ለማሰር ይፈልጋል

ኤጀንሲ ሓለዋ ስነ-ከባቢ ምምሕዳርን ኣጠቓቅማን መሬት ክልል ትግራይ

በዚሁ መሰረት በጨረታዉ መወዳደር የሚፈልጉ ማንኛዉም ህጋዊ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች በሟሟላት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

 1 ተወዳዳሪዎች

  • በዘረፉ የ2007/8 ዓ/ም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቅድ ያላችሁ
  • VAT ተመዝጋቢዎች መሆናቸዉ ማስረጃ የሚቀርቡ
  • የጥቅምት /ሕዳር ወር የቫት ዲክለራስዩን ያላቸዉና ማስረጃ ሚያቀርቡ
  • ቲን ናምበር ያላቸዉና ማስረጃ የሚቀርቡ
  • በክልል ፋይናንስ ይሁን በፌደራል የመንግስት ግዢ በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የ2007/8 ዓ/ም የታደሰ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የሚቀርቡ

 2  ተጫራቾች የጨረታዉ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

  • ለሞተር ሳይክል ብር ብር 30,000 /ሰላሳ ሺ ብር/
  • ለመኪና ጋራዥ ብር 2000 /ሁለት ሺ ብር/
  • ለኮንሰልተንሲ ጥናትብር 5000 /አምስት ሺ ብር/

 በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ በትግራይ ክልል የገጠር መሬት አካባቢ ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መመርያ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 17 በመዉሰድ ዋጋ ማቅረብያ ሰነዳቸዉን በስም በታሸጉ ኢንቨሎፕ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ከ 6/05/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 23/05/2008 ድረስ በስራ ሰዓት ለክልሉ የገጠር ልማት መሬት አከባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ፓሳቁ 1234 በአድራሻ በመለክ ወይም በግንባር በመቅረብ በቢሮ ቁጥር 17 ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ

3 ጨረታዉ በ18ኛዉ ቀን በ 23/5/2008 ዓ/ም በ 8:00 ሰዓት ከታሸገ በኃላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪቻቸዉ በተገኙበት የተሻለ ቢሆን ባይገኝም በ 8:30 ሰዓት በክልሉ የገጠር መሬት የኣከባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ይከፈታል

4 ኣሸናፊዎች ላሸነፉት ዋጋ ዉል የማሰር /የመግባት/ ግዴታ አለለባቸዉ በገቡት መሰረትም ይፈፅማሉ በገቡት ዉል ሳይፈፅሙ በቀሩ በእያንዳንዱ ቀን ካሳያዙት የዉል ማስረከቢያ ጠቅላላ ዋጋ 0.1% በመቀጣት ገቢ እንዲያደርጉ ይደረጋል ወይም በህግ ይቀጣል

5 ተጫራቾች በቀረበዉ ጨረታ ሰነድ አስተያየት /ጥያቄ ከለዎት ከጨረታ መክፍቻዉ ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ በጨረታ ሰነድ ስርዝ ወይ ድልዝ ካለበት ተቀባይነት ኣይኖረዉም ከተጠቀሰዉ ቀን በኃላ ለሚመጣ ጥያቄ ኤጄንሲዉ መልስ ለመስጠት ኣይገደድም

6 ሁሉም ተወዳዳሪዎች(የሞተር ሳይክል የመኪና ጥገና ጋራጅና የኮንሰልታንሲ  ጥናት ተወዳዳሪዎች) ፋይናንሻል ዶከመንት ለብቻዉ ቴክኒካል ዶክመንግ ለብቻዉ ኣሽገዉ ማቅረብ ኣለባቼ

7 ቢሮዉ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 0344417104 ደዉለዉ መጠየቅ ይቻላል

ፋክስ ቁጥር  0344 411697

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo