ለ መቀለ ከተማ ማዛጋጃ ኣጎልግሎት የሚዉሉ የመኪና ስፔር ፓርት ጎማና ባትሪ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ቤት ማዛጋጃ ከተማ መቐለ

1ማንኛዉም በዘርፉ የተሰማራና ብቃት ያለዉ የንግድ ድርጅት ከላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች ለማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል

2 ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ ከ 16/07/2012በ ዓ/ም ጀምሮ  የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ሰነድ ጨረታ መዉሰድ ይችላሉ

3 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር ከፈለዉ በዘርፊ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸዉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የኣቅራቢነት ሰርተፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰረተፊኬት ፣ ከጥር ወር ቫት ሪፖርት ያላቸዉ

4 ተጫራቾች ለመኪና ስፔር እና ጎማ ባትሪ ዕቃዎች 25000.00 የጨረታ ዋስትና ኻስከበርያ በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

 5 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሁለት ፖስታ ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒለየብቻዉ በማሸግ  እስከ ቀን 30/07/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሱት የፅ/ቤቱ ኣድራሻ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ኣለባቸዉ

5 ጨረታ ቀን 30/07/2012 ዓ/ም ከቀኑ  9፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት የከፈታል

6 ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅቱ ማህተም ና ፌርማ ማድረግ ይኖርበታል

7 ፅ/ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራርያ 03 42 41 81 37/0342417787

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo