የኢ/ያ ቤተሰብ መምርያ ማህበር ሰሜን ፅ/ቤት የ ፅሕፈት መሳርያና የፅዳት እቃዎች በፕሮፎርማ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ማሕበር ምምሪሒ ስድራ ኢትዮጵያ

1 ኣቅራቢዎች የ 2012ዐዓ/ም የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ፣ ቲን ቁጥር ፣ የታደሰ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ፣ ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ ደግሞ ቫት ምዝገባና የቅርብ ገዜ ወር ቫት ዲክለረሽን ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 1000.00 በስፒኦ አሰርተዉ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ

3 አሸናፊ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ያሸነፋቸዉን እቃዎች በራሳቸዉ መጓጓዝያ ወደ ድርጁቱ ስቶር ማቅረብ የሚችሉ

4 የጨረታ ሰነድ በብር 100.00 ከድርጁቱ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4 መግዛት ይችላሉ

5 የጨረታ ሳጥን 18/07/2012ዓ/ም ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ለክ 4፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

6 ድርጅታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 03 44 41 44 99 /03 44 41 83 38

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo