ትራንስ ኢ/ያ ሃ/የተ/የግ/ማሕበር በመቀሌ ዋናዉ መ/ቤት ግቢ የተገኝትን ያገለገሉ የትልቅ መኪና ጎማዎች ፣ ካላማደርያዎች ፣ ፋላፖች ባትሪዎች ፣ ፊልትሮዎች ፣ በጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልል

ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር

1 ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለቸዉ ፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸዉ

2 የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ ብር 10000.00 በስፒኦ መልክ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 ጨረታዉ ያሸነፈ ተጫራች የዉል ማስከበርያ ፐርፎርማንስ ቦንድ 20000.00 በስፒኦ መልክ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች ለ ኣንድ ያገለገለ ጎማ ፣ ካላማደርያ፣ ፋላፓች ባትሪ ፍልትሮ የሚገዙበትን ዋጋ ማቅረብ አለባቸዉ

5 ተጫራቾች ከ 10/07/2012ዓ/ም ጀሚሮ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ከግዥና ንብረት ኣቅርቦት መምርያ መዉሰድ ይችላሉ

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉ በፖስታ በታሸገ ኢንፖሎፕ በተዘጋጀ ሳጡን ዉስጥ አስከ 18 /07/2012ዓ/ም ከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ኣለባቸዉ

7 ጨረታዉ 18/07/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች በተገኘበት ይከፈታል

8 ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 40 40 70

9 ኩባንያዉ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo