ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚዉሉ ካዝናዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ደደቢት ትካል ልቓሕነ ምዕቓሪን/ደደቢት ትፍልም/

1 የ2012 ዓም ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ምስክር ወረቀት የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት የተመዝገባችሁ መሆኑን የሚገልፅ እና የባለፈዉ ወር ቫት ዲክለሬሽን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ዋጋ 2%  CPO ወይ Unconditional Bank Guarantee ማስያዝ አለባቸዉ

3 ሁሉም ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ 04/06/2012 ዓም ጀምሮ እስክ 17/06 /2012 ዓም በኣዲስ አበባ ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍና መቐለ በሚገኘዉ ዋና መስሪያ ቤታችን ደደቢር ብድርና ቁጠባ አ/ማ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 አስፈላጊዉን ማስረጃ በመያዝ የማይመለስ ብር 150 በመክፈል ዝርዝር የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ዉስጥ ያሉ ቅፆችን በትክክል በመሙላት በየኣንዳንዱ ገፅ በመፈረም እና ማህተም በማድረግ ምንም ገፅ ሳያጎድሉ ማቅረብ አለባችሁ የጎደለ ገፅ ወይም የተዛባ ሰነድ ማቅረብ ከጨረታ ዉጭ ያደርጋል

5 ጨረታዉ 17/06/2012 ዓም ከጥዋቱ 3:00 ተዘግቶ በድርጅታችን የቀረበዉን ሰነድ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኹበት እንዲሁም የተማላ ደኩሜንት ከሆነ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይኖሩም ከጥዋቱ 3:30 ይከፈታል

6 የጨረታዉ አሸናፊ ዉጤት እንደተገለፀ በኣምስት ቀን ዉስጥ ዉል ማሰር ይኖርበታል

7ድርጅቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ለበለጠ መረጃ ዋና ቢሮ ሶስተኛ ፎቅ ቁጥር 11 ወይም በስልክ ቁጥር 0342 400014 መቐለ ዋና ቢሮ በመደወል ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo