የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ተሽከርካሪ ማለት ኣዉቶሞቢል መኪና ብዛት 01 በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ማሕበር ልምዓት ትግራይ

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ስራ ፈቃድ ያላቸውና የስራ ግብር የከፈሉ ፣

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ የሚያቀርቡ፤

3 ኣግባብነት ያለዉ የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4 የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን የሚቀርቡ፣

5 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6 ተጫራቾች ኣኸናፊ ሁነዉ ሲገኝ ዉሉ ከታሰረበት ጀምሮ በኣጭር ግዜ ዉስጥ ማቕረብ የሚችሉ

7 በመኪና ኣቅራቢነት በቂ ልምድ ያለዉ

8 ተጫራቾች ጨረታዉ ማስከበርያ ዋስትና 20000.00/ሃያ ሺ/ በስፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

9 የጨረታዉ ዶክመንት በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 20 ተከታታይ ቀናት የማይመለስ 50 ብር ከፍሎ መቐለ በሚገኝዉ ትግራይ ልማት ማሕበር ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 410 ወይም ኣዲስ ኣባባ ቦሌ መድሃኔ ኣለም ፊት ለፊት 7ተኛ ፍቅ የሚገኝዉ ህድሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 12 መዉሰድ ይችላሉ

10 ይህ ጨረታ በማስታወቅያ በወጣበት 20ኛዉ ቀን በ8:30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 9:00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት በትግራይ ልማት ማሕበር መቐለ በሚገኘው ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል፣

11 ኣሸናፊዎች ያሸነፉት እቃ መቐለ በሚገኘው የትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል፤

12 ገዢዉፅ/ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፤-0344-406944 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo