የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት በከተማ መቐለ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ጥናት በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማጥናት ይፈልጋል።ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከፅ/ቤታችን ሰነድ ጨረታ በነፃ በመውሰድ እንድትወዳደሩ የጋብዛል።

ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ከተማ መቐለ

1 . የዘመኑ ግብር ከፍለዉ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያለቸዉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ሰርትፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰርትፊኬት፣ የታሕሳስ 2012ዓ/ም ቫት ሪፖርት ያለቸዉና ማቅረብ የሚችሉ

2 ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰኣት በነፃ መዉሰድ ጨረታ መዉሰድ ይችላሉ

3ተጫራቾች የፍላጎት መግለጫ ሰነደቻዉ ( Expression of Interest) እስከ 04/06/2012ዓ/ም ማቅረብ ይችላሉ

4 ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፈል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

5 ኣድራሻችን ስልክ ቁጥር 03 45 59 34 11/03 42 40 87 57

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo