የትግራይ ክልል ዋና ኦዲተር ጽሕፈት ቤት ለ ጽሕፈት ቤቱ ኣገሎልግሎት የሚዉል የ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለቸዉ ኣቅራቢዎች ድርጅቶች በጨረታ እንድትሳተፉ እየጋበዘ የተዘጋጀዉ የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ በመያዝ መዉሰድ ይችላሉ

ቤት ፅሕፈት ዋና ኦዲተር ክልል ትግራይ

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት የቫት ሰርተፊኬት የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር እና ያለፈዉ ቫት ዲክለሬሽን የተደረገበት ማስረጃ ማቅረብ የምችሉ

2 ተጫራቾች የጨረታ መስከበርያ ቢድ ቦንድ በጨረታ ዶክመንቱ የተጠቀሰዉ የገንዘብ መጠን በ ሲፒኦ አሰርቶዉ ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ኣያይዞዉ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ፅሕፈት ቤቱ በጨረታ ካቀረባቸዉ እቃዎች ብዛት 20% የመጨመር ወይ የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

4 ጨረታዉ ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ግዜ ከጥር 18/05/2012 እስከ 03/06/2012 ዓ/ም ነዉ

5 03/06/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት 4፡00 ይከፈታል

6 ፅሕፈት ቤት ጨረታዉ በከፊልም ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

0344 40 1099/03 44 40 11 00 /03 444 40 60 53

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo