በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ ለ 2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የኬሚካልና ላብራቶሪ መገልገያ ዕቃዎች እና የህንፃ መሳሪያዎች በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ ኢትዩጵያ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

2 የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት የተመዘገበ።

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) የተመዘገበና የምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችል።

5 ለጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) ለኬሚካልብር 5,000.00 ኢንዲሁም ለህንፃ 4000.00

6 በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል።

7 ማንኛውም ተጫራቾች ለአንድ ሎት የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።

8 ማንኛውም ተጫራቾች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የኢተዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 219 መውሰድ ይችላሉ።

9 ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን 23/04/2012 ጀምሮ እስከ 15ኛዉ ቀን ማለትም 07/05/2012ዓ/ም  3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

10 ጨረታው በቀን 07/05/2012 ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት  ይከፈታል።

11 ኢንስቲትዩቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 09 21 88 49 88 ደውሎ ማነጋገር የሚቻል መሆኑ በማሳሰብ ጭምር ነው።

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo