ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር መቐለ ቅርንጫፍ ፅሕፈት የተለያዩ ብረቶችና ብሎኖች በዝግ ጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር መቐለ ቅርንጫፍ ፅሕፈት የተለያዩ ብረቶችና ብሎኖች በዝግ ጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል በጨረታዉ ለመሰተፍ የሚፍልግ ማንኛዉም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቅያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ኣምስት ቀናት ዉስጥ ተጫራቾች ብረታ ብረቱን የሚገዙበትን የኣንድ ኪሎ ዋጋ ከነቫቱ በጨረታ ሠሰነድ ቅፅ ሞልተዉ በፖስታ በማሸግ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጡን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል