የመቀሌ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል የፅህፈት መሳርያዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የኮምፒተርናየኮምፒተር ተዛማጅ ዕቃዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ እንዲሁም የፈርንቸር ዕቃዎች አወዳድሮ በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የመቀሌ ከተማ ዕቅደና ፋይናንስ ጽ/ቤት ለመቀሌ ከተማ ጽሕፈት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የዕቃ ማቅረብ እና የኔት ወርክ ዝርጋታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የስደተኞች ተፅእኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀክት (DRDIP) የኤሌክትሪክ ጀነሬተሮች፣ ኤሌክትሪካል ሆሪዞንታል ሳርፌስ ፓምፕና ስሞል ዲዝል ኢንጂን ድሪቭን ዋተር ፓምፕስ በግልፅ ጨረታ(NCB)አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማህበር መቐለ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ ለፋብሪካው ኣገልግሎት Jenesys SI የተባለ የኣንቲ ስካለንት የኬምካል ዓይነት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት ማህንድራ መኪና መለዋወጫ እቃዎች ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ኤሌክትሪክ ገመድ፣ዴስክቶፕ ኮምፒዩተር፣ኤሌክትሮኒክስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት መቀሌ ከተማ እየተገነባ ለሚገኘው መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ ስራ ለተቆጣጣሪ መሃንዲስ አገልግሎት የሚውሉ የቤት Auto Mobile እና PIN ካፕ መኪና ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ያገለገሉ ከባድና ቀላል ተሽከርከሪዎች፣ ማሽነሪዎችና እቃዎች ባሉበት ለግልፅ ጨርታ ኣቅርቧል፡፡

ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቐለ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀከት ደረጃውን የጠበቀ ቀይ ኣሸዋ ለመግዛት ስለሚፈልግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 04/07/2011 ዓ/ም ጀምሮ እሰከ 09/07/2011ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በጨረታ ሳጥን በማስገባት እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 09/07/2011 ዓ/ም ከጧቱ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፀን ተጫራቸች ማሟላት የሚገባቸውን መመዘኛዎች ከ1-6 ተራ ቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናሉ።

ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራው ኣዲሱ ህንፃ B+G+10 መስሪያ ኣገልግሎት የሚውሉ ማተሪያሎችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡