መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የcyber security & management lab equipment በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:

የትግራይ ክልል ኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ supply and Implementation of Data Center Surveillance Camera System and Multi point Video Conference Service and System Components

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቴ/ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ AUTOMOTIVE Technology ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

አክሱም ዩኒቨርሲቲ የእቃዎች አቅርቦት ግዥ፣ ነጭ ጤፍ፣የአውቶብስ ኪራይ፣PFM Radio Station materials ድጋሚ የወጣ፣PEM Radio Station Furniture፣PFM Radio Station Electronics፣የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች፣የደንብ ልብስ ድጋሚ የወጣ፣የምግብ ግብአት /ድንች/፣የኤሌክትሪክ እቃዎች ድጋሚ የወጣ ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ጋብዮን፣ Crawler Bulldozer፣Hydraulic Excavator፣ ኤሌክትሮኒክስ /IT/ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ከተማ ልማት ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኮምፒውተርና ተዛማጅ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Messebo Cement Factory PLC. (MCF PLC) invites eligible bidders for the supply of Sport Outfit Bicycle Spare Part, Sport Outfit (Athlete Sport Wear), Tyrese &Tubes, Servo AC Voltage & Uninterruptible Power Supply (UPS) and Especial Desktop Computer

ራያ ዩኒቨርሲቲ የቪዲዮ ካሜራ እና መለዋወጫ ዕቃ ግዢ፣ የጣት አሻራ ማሽን ግዢ (Finger Print Machine)፣ የሩዝ አቅርቦት ግዢ፣ ትራክተር መኪና ግዢ፣ የጽዳትና ንጽህና መጠበቂያ ግዢ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ለቢሮው ግልጋሎት የሚውል ቶታል ስቴሽን፤ የክብደት ማነፃፀሪያ፤ ፕሎምፕ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት ኣጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2012 የCALM PROjECT በጀት ለከልሎ ኤጀንሲና በክልሉ ለሚገኙ የፕሮጀክት ወረዳዎች ለፊልድ የሚሆኑ የመኪና ኪራይ፣ለኤሌከትሮኒከስህ ፈርንቸር፣ የዕህፈት መሳርያዎች/ የፊልድ ማቴሪያል/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡