በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንበር ዴስክቶፕ ኮምፒውተር ላፕቶፕ፤ ፕሪንተር፤ ትልቁ ቪድዮ ካሜራና ጠረንጴዛ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፍትህ ቢሮ
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 23/8/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ8ኛዉ ቀን ልክ 12:00
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ9ኛዉ ቀን ልክ 9:00
    በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ማስረጃዎቹን ኮፒ አድርጎ ማቅረብ የሚችሉ
  3. በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚ/ር ወይም በገ/ኢ/ል/ቢሮ በአቅራቢነት የተመዘገበና ማስረጃውን ማቅረብ የሚችልን
  4.  የጨረታ ሰነ ብር 100.00/ አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል መግዛት የሚችል::
  5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ8 ቀናት አ/ብ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ሠመራ ቢሮ ቁጥር 13 እየቀረቡ ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ
  6. ጨረታው በ8ኛው ቀን ከቀኑ ልክ 12፡00 ሰዓት ታሽጎ በ9ኛው ቀን ከ ሰዓት ልክ 9፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል: ሆኖም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባያገኙም ጨረታውን የመክፈቱ ሂደት አይስተጓጎልም::
  7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የዕረፍትና የበዓል ቀናቶች ከሆነ በቀጣይ የስራ ቀናት የሚከፈት ይሆናል::
  8. ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ዕቃውን በራሱ ትራንስፖርት እና ወጪ አጓጉዞ አ/ብ/ክ/መ/ፍ/ቤት ቢሮ ሠመራ ድረስ አቅርቦ ለመ/ቤቱ ንብረት ክፍል በሞ/19 ገቢ ወይም ማስረከብ አለበት።
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 033 866 91 84/0910 36 41 27

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

ጠቅላይ ፍርድ ቤት

Company Info

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo