የከተማ ሰቲት ሑመራ ቤት ማዘጋጃ ፅህፈት ቤት ለ2012 በጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል ንብረት የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ማሽነሪዎች ሎደር/LOADERና ዳምፕ ትራክ/DUMP TRUCK በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የሰቲት ሑመራ መዘጋጃ ቤት

3 ጊዜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

1.ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 13/8/2012 .ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 16 ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት .ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 16 ኛዉ ቀን 4:00 ሰዓት  

በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ

2. ከመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ተመዝጋቢ የሆነ

3 ተጫራቶች የግብር ከፋይ ቁጥር TIN No. ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT/ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡

4. ተጫራቾች የመጋቢት ወር ቫት ድክሌር ያደረጉበት/ያሳወቁበት ማስራጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡

5ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ንብረት እንደ ንብረቱ ሁኔታ ከ6ት ወር (ስድስት ወር) እስከ አንድ አመት ዋስትና መስጠት የሚችል በዚህ መሰረት ለተሽከርካሪዎች አንድ ዓመት አስራ ሁለት ወር ለቶታል ስቴሽንና ፎቶ ኮፒ የ6 ወር ዋስትና መግባት የሚችል::

6.ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ እንደ ተጫራቹ ምርጫ በጥሬ ገንዘብ በባንክ የተረጋጠ ቼክ ወይም CPO ማስያዝ የሚችል

6.1 በሎት አንድ ያሉ ዝርዝር ዓይነት ንብረቶች የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለሎት አንድ 7000 ብር /ሰባት ሺ ብር/፡፡

6.2 ሎት ሁለት ማሽነሪዎች ሎደር/LOADERና ዳምፕ ትራክ/DUMP TRUCK / ለሎት ሶስት 70000 ብር/ ሰባት ሺ ብር/ ማስያዝ የሚችል፡፡

7. ተጫራቾች በጨረታ ያሸነፈው ዝርዝር ንብረት በራሳቸው ትራንስፖርት በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ሰቲት ሁመራ ከተማ ማዘጋጃ ጽህፈት ቤት ማስረከብ የሚችል፡፡

8. ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በግልፅ ኦርጅናል የጨረታ ሰነድ ላይ ሞልተው በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5/ቀን ተከታታይ ቀናት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9. ጽህፈት ቤቱ 20% በውል ላይ መጨመርም መቀነስም ይችላል፡፡ ጨረታ ሰነዱ በሁመራ ከተማ ማዘጋጃ ፅህፈት ቤት ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቁጥር 10 በመምጣት 100.00 ብር በመክፈል መግዛት ይችላል፡፡

10. መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ዋጋ ሞልቶ የድርጅቱ ህጋዊ ማህተምና፤ ፊርማ አድራሻ፤ ስም ስልክ ቁጥር አድርጎ ማቅረብ ይኖርበታል

11.ተጫራቾች የሚጫረቱበት የጨረታ ሰነድ አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ለየብቻቸው ሆኖ መቅረብ ይኖርባቸዋል በተጨማሪም ለየብቻው የታሸገ ሆኖ በእያንዳንዱ ፖስታ ላይ የተጫራቶች ህጋዊ ማህተምና ፊርማ አደራሻ፣ ስም ስልክ ቁጥር በማድረግ ሶስቱም ፖስታዎች በአንድ ትልቅ ፖስታ በማሸግ በትልቁ ፖስታ ህጋዊ ማህተምና ፊርማ፣ ኣደራሻ ስም ስልክ ቁጥር በማድረግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

12ተጫራቶች የሚሞሉት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለው በጎኑ ፊርማ ማድረግ ይኖርባቸዋል ይህ ያለማድረግ ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡

13የሚገዙ የግዥ ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን /ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዘዋል ይመልከቱት፡፡ ናሙና ለሚያስፈልጋቸው ንብረት በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ቀርቦ በአካል ማየት ይቻላል

14 ተወዳዳሪዎች የተሰጣቸው የንብረቱ ስፔስፍኬሽን ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ መቅረብ አለበት ስፔስፍኬሽን ያላያያዘ ተወዳዳሪ ከጨረታው ይሰረዛል::

15ተወዳዳሪዎች የሚወዳደሩበት ንብረት ቴክኒካል ከ80% ፋይናንሻል ከ20% የሚያዝ ይሆናል ::

16. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ከጠዋቱ ታሽጎ 4፡00 ከጠዋቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከተማ ሰቲት ሁመራ ማዘጋጃ ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት እያስተጓጉልም፡፡

17. የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት 45 ቀናት ይሆናል።

18. ተጫራቶች የሚሞሉት ዋጋ ከነቫቱ መሆኑ እና አለመሆኑ ማመላከት አለባቸው ካልተመላከቱ ግን የተቀመጠ ነህ ዋጋ ከነቫቱ እንደሆነ ይወሰዳል:

17.ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች እቃውን በ15 ተከታታይ ቀናት በፅህፈት ቤቱ ግቢ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

19. ጽህፈት ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው

20.ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር- 0342487905/0344483287 መደወል ትችላላችሁ፡፡

የሰቲት ሁመራ ከተማ ማዘጋጃ ፅህፈት ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo