መቐለ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ እቃዎች እና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. 1. ጨረታዉ በኣዲስ  ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን: 16/8/2012
  2. 2. ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
  3. 3. ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00
  4. 4. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱን በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. 5. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፡፡
  6. 6. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ስርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የላቦራቶሪ እቃዎችና ኬሚካል

50,000.00

Lot 2

ዲናሞና የኤሌክትሪክ ቦርድ

50,000.00

Lot 3

የላይብረሪ ማዘመኛ እቃዎች

50,000.00

Lot 4

የሬድዮ ብሮድካስትና ተዛማጅ እቃዎች

100,000.00

Lot 5

ጀኔሬተር

100,000.00

Lot 6

የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት

100,000.00

Lot 7

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

50,000.00

Lot 8

የስጋ አቅርቦት

100,000.00

4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፡፡

5 ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መወሰድ ይችላል፡፡

6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ወስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው ከወጣበት 16ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ ኣሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፡፡

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ፡-

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት /ቤት ቢሮ ቁጥር C21

ስልክ ቁጥር፡- 0344 414784/0914727448

... 231

ዋና ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo