በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት ፣ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ የጊደር፣ የሕንፃ መሳሪያዎች እቃ የኤሌክትሮኒክስ እና የችግኝ ዘር /የቡቃያ/ ግዥ በአገር ውስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት፤እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ
  • የጊደር፣የሕንፃ መሳሪያዎች እቃ
  • የኤሌክትሮኒክስ እና
  • የችግኝ ዘር /የቡቃያ/ ግዥ በአገር ውስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለጹትን ነጥቦች ማሟላት ይኖርበታል፡፡

ተጫራቾች ግዴታ ማሟላት ያለባቸው የቅድሚያ መወዳደሪያ መስፈርቶች ማለትም፡-                                     


  • 1.1 በዘርፉ የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያስው
  • 1.2 የንግድ ፍቃድ ምዝባ ዘርተፍኬት ያስው
  • 1.3 የተጨማሪ አሴ ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ
  • 1.4 የግብር ክፍያ መለያ ቁጥር/TIN No./ ያለው
  • 1.5 ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ አለበት እና
  • 1.6 የጨረታ ሰነድ ግዥ የፈጸመ                                                                                                                                                                                                          2. በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በግዥ እና ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ብር 100.00/አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
    3. ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ላይ ተጫራቾች ወይም የህጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባቸዋል፡፡
    4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና /Bid Bond/ ለውድድር የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ በሲፒኦ(CPO) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ከተሸነፈ ለዋስትና ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናና እንዲሁም ናሙና የጨረታው ውጤት ታውቆ ውል ከተፈራረሙ በኋላ ወዲያውኑ ማስከበሪያ ይመለስላቸዋል፡፡
    5. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርበውን የውድድር ጥያቄ መ/ቤቱ አይቀበልም።
    6. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በ15ኛው የሥራ ቀን 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሲሆን፤ በዕለቱ 4፡30 ስዓት በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት፣ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን 15ኛ ቀናት የሥራ ቀናት ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀናት የሚከፈት ይሆናል፡፡
    7. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
    8. ለተጨማሪ መረጃ በቢሮ ግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ ዳይርክቶሬት ክፍል በቢሮ ቁጥር 108 በአካል በመገኘት ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
    በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት
    የእንስሳት ፤ አርሻና ተፈጥሮ ሀብት
    ልማት ቢሮ
    ሠመራ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo