በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በዚህ 2013 በጀት ዓመት የተለያዩ የሕንፃ መሣሪያ ዕቃዎች፣ ጋቢዮን ሽቦ ከነማሰሪያው፣ ሼድ ኔት፣ የተለያዩ የዛፍ ዘር፣ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት (የመኪና ኪራይ)፣ የመኪና ጥገና ጋራዥ አገልግሎት፣ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና ዶክመንተሪ ፊልም በአገር ውስጥ ገበያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት፤እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን 24/12/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበትበ ቀን : 15ኛዉ የሥራ ቀን 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 15ኛዉ የሥራ ቀን 4:30 ሰዓት
    የተለያዩ የሕንፃ መሣሪያ ዕቃዎች፣
  • ጋቢዮን ሽቦ ከነማሰሪያው፣
  • ሼድ ኔት፣
  • የተለያዩ የዛፍ ዘር፣
  • የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት (የመኪና ኪራይ)፣
  • የመኪና ጥገና ጋራዥ አገልግሎት፣
  • የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና
  • ዶክመንተሪ ፊልም በአገር ውስጥ ገበያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። 

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለጹትን ነጥቦች ማሟላት ይኖርባችኋል። ተጫራቶች ግዴታ ማሟላት ያለባቸው የቅድሚያ መወዳደሪያ መስፈርቶች ማለትም፡11 በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ 

1.2 ንግድ ፈቃድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው 

1.3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ 

1.4. ሲ.ፒ.ኦ 

1.5 የጨረታ ሰነድ ግዥ የፈፀመ እና 

1.6 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TIN/ ያለው ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ። 

2.በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በግዥ ፋይናንስ/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት ክፍል ብር 100.00 አንድ መቶ ብር በመክፈል መውሰድ ይችላሉ። 

3. ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ላይ ተጫራችቾ ወይም የሕጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባቸዋል። 

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Big Bond/ ለውድድር የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1% በሲፒኦ (CPO) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: የጨረታ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ከተሸነፉ ለዋስትና ያስያዘት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናና እንዲሁም ናሙና የጨረታው ውጤት ታውቆ ውል ከተፈራረሙ በኋላ ወዲያውኑ ማስከበሪያ ይመሰስላቸዋል። 

5. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርቡትን የውድድር ጥያቄ መ/ቤቱ አይቀበልም። 

6. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ15ኛው የሥራ ቀን 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋሲሆን በዕለቱ 4፡30 ሰዓት በአፋር ብሔራዊ ክ/መ/ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 

7. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሁሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

8. ለተጨማሪ መረጃ በቢሮው ስልክ ቁጥር፡- 033-366-60-22 ደውለው ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ። 

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo