ገዋኔ የግብር ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ልዩ ልዩ ቋሚና አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች : የጽዳት እቃዎች ልዩ ልዩ የግብርና ልማት መገልገያ መሳሪያዎችን ብንግድ ዘርፉ ከተሰማሩ የሀገር ዉስጥ ኣቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሞያ ስልጠና ኮሌጅ

የጨረታ ማስታወቂያ 

ቁጥር 04/2012 

ገዋኔ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ልዩ ልዩ ቋሚና አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎችና ልዩ ልዩ የግብርና ልማት መገልገያ መሳሪያዎችን በንግድ ዘርፉ ከተሰማሩ የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ አቅራቢዎች 

  1. በዘርፉ የተመዘገቡና የታደሰ የንግድ ፈቃድ 
  2. በስራ ዘርፉ መሰማራቱን የሚያሳይ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት 
  3. የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ከግብር ሰብሳቢው መስሪያ ቤት ጊዜው ያላለፈበት ማስረጃ ማቅረብ 
  4. የግብር ከፋይ ምዝገባ የምስክር ወረቀት 
  5. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት 
  6. በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በኤጀንሲው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡበት የድረ- ገፅ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ብር 50(ሃምሳ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ ጨረታው መጋቢት 8ቀን 2012 ዓም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

ገዋኔ የግብርና ቴክኒክና ሙያ 

ስልጠና ኮሌጅ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo