በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ለማከናወን ካቀዳቸው ግዥዎች ውስጥ የማሽላ ዘር ግዢ በእግር ወስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡

አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት፤እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ

1.

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 3/6/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ15ኛዉ የስራ ቀን 4:00 ሰኣት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ15ኛዉ የስራ ቀን 4:30 ሰኣት 15ኛ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል

ተጫራቾች ግዴታ ማሟላት ያለባቸው የቅድሚያ መወዳደሪያ መስፈርቶች ማለትም፡ 

1.1 በዘርፉ የዘመኑ የታደም ንግድ ፍቃድ ያለው 

1.2. የንግድ ፍቃድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው 

1.3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ 

1.4. የግብር ክፍያ መለያ ቁጥር/TIN No/ ያለው 

1.5.ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ አለበት 

1.6.የጨረታ ሰነድ ግዥ የፈጸመ 

2. በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት ፣እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ብር 100.00/ አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ 

3. ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ላይ ተጫራቾች ወይም የህጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባቸዋል፡፡ 

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/Bid Bond/ ለውድድር የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1% በሲፒኦ CPO የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ እና የዘሩ ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ከተሸነፈ ለዋስትና ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናና እንዲሁም ናሙና የጨረታው ውጤት ታውቆ ውል ከተፈራረሙ በኋላ ወዲያውኑ ማስከበሪያ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርቡት የውድድር ጥያቄ መ/ቤቱ አይቀበልም፡፡  

6. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ15ኛው የስራ ቀን 4፡00 ሰአት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሲሆን በዕለቱ 4፡30 ሰዓት በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ እዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ነገር ግን 15ኛ ቀናት የስራ ቀናት ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት የሚከፈት ይሆናል፡፡ 

7. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለተጨማሪ መረጃ በቢሮ ግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ክፍል በቢሮ ቁጥር 108 በእካል በመገኘት ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡ 

በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 

የእንስሳት ፣አርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት

 ሠመራ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo