ኣዲስ መድሓኒት ፋብሪካ ሃላ .የተ.የግልማሕበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ቲኦቲ ተመዝጋቢዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ2008 ዓም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን አምስተኛ ግልፅ ጨረታ ለመማር ማስተማር የሚያገለግሉ የኤለክትሪክ እቃዎች፡ የኤለክትሮኒክስ፡ ሰሚንቶ ፡የሕክምና እቃዎች ፡የኪችን እቃዎች፡ የላብራቶሪ እቃዎች ፡የኬሚካል እቃዎች ፡መፃሕፍት ፡የንፁህ ዉሃ በቦቴ ማቅረብ ፡የኣርማታና ተያያዥ እቃዎች ፡ላዉንጅ ወይም ካፌ፡ ደንብ ልብስ ፡ጤፍ ማስፈጨት፡ የምግብ ኣቅርቦት የባቄላ ክክ ብቻ፡ የመረጃ ስርዓቶች ኣቅርቦትና ተከላ ፡እንዲሁም የወፍጮ ቤት የማስፈጨት ስራ እና ዳቦ የመጋገሪያ ስራዎች ወደ ዉጭ አዉጥቶ ወይም out source ለማድረግ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ወይም ለማሰራት ይፈልጋል

የ2008 ዓ/ም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን ለመማር ማስተማር የሚገለግሉ የተለያዩ ዕቃዎች አገልሎት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኣዲስ መድሓኒት ፋብሪካ ሃላ .የተ የ.ግል ማሕበር ለሰራተኛ አገልገሎት የሚዉል የተለያየ መጠንና ዓይነት ያለዉ ጋዎን : ቱታና የፀጉር መሸፈኛ ቆብ ግዥ ለመፈፀም ስለፈለገ ለዚህ ችሎታና : ልምድና ፍቃድ ያላቸዉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ፕርፖዛላቸዉ (Proposal ) እንዲያቀርቡ ይጋብዛል::