ኣዲስ መድሓኒት ፋብሪካ ሃላ .የተ.የግልማሕበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ቲኦቲ ተመዝጋቢዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

አዲስ የመድኃኒት ፋብሪካ

ፍላጎት

አዲስ መድሓኒት ፋብሪካ .ኃላ.የተ.የግል.ማ. ለሰራተኞቹ አገልግሎት የሚዉል የተለያየ መጠን ያለዉ (Two piece /Trouser & shirt ) እና ቆብ ለመግዛት ይፈልጋል

ዝርዝር

1 በዘርፉ የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ይግብር ሰርተፊኬት የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል::

2 Two piece /Trouser & shirt እና ቆብ በቴትሮን 6000 ጨርቅ ( 60% polyester/ 40% cotton) ተጠቅሞ ሰፍቶ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖሩበታል::

3 ኣሸናፊ ተጫራቾች በኢድስ መድሃኒት ፋብሪካ ግቢ ዉስጥ በመቅረብ ለሰራተኞች በሚመች እያንዳንዱ ሰራተኛ በመለካት በዛ ልክ ሰፍቶ ማቅረብ የሚችል::

4 ስራ ከመጀመሩ በፊት ሳምፕል ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖሩበታል

5 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 (መቶ) ብር ከፍሎ ከድርጅታችን ማተሪያል ፕላኒግ ግዢ ክፍል በስራ ሰዓት ከ 30/03/2008 ዓ/ም እስከ 13/03/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 ሰኣት መዉሰድ ይቻላል:

6 ተጫረቾች አሸናፊ መሆናቸዉ ከተገለፀላቸዉ በ30 ቀናት(በአንድ ወር) ዉስጥ ማስረከብ የሚችል መሆን ይኖርበታል

7 ተጫራቶች 2 % የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በስፒኦ (CPO) ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር አብረዉ ማያያዝ ይኖርባችዋል::

8 ተጫራቾች ኣሽናፊ መሆናቸዉ ከተገለፀላቸዉ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ 5% ዉል ማስከበሪያ በስፒኦ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ዉል ማሰር አለባቸዉ

9 ተወዳድሮ የሽነፉት ንብረት ወደ ኣዲግራት መድሃኒት ፋብሪካ በራሳቸዉ ሙሉ ወጪ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

10 ላአሸነፉት ንብረት ክፍያ የሚፈፀመዉ በዉል መሰረት ንብረቱ በተጠቃሚ ዲፓርትመንት ተረጋግጦ ገቢ ሲሆን ነዉ

11 የጨረታ ሳፁን ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ግዜ 30/02/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 13/04/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሆኖ ጨረታዉ  ሰነዱ የሚከፈተዉ በ 13/ 04/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት በአዲግራት በሚገኘዉ ፋብሪካዉ ስለሆነ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎች  በተገኙበት ይከፈታል ጨረታ ነገርግን ተጫራቾች ወይም ወኪሎች ባይገኝም አብዛኛዎ ከተገኘ ጨረታዉ ይከፈታል::

12 ጨረታ ማስገቢያ ቦታ ዓድግራት ዋና ፋብሪካ እና ማተሪያል ፕላኒግ ዲቭዝን ኦፊስ (ቢሮ)

13 ድርጅታችን ጨረታዉ በክፋል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

14 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344454211 /  0344451690 ብስራ ሰዓት መደወል ይቻላል::

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo