የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዮት AGP ፕሮጀክት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ/ጠ/መምሪያ የኦፊስ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች/ፈርኒቸር/፣ የማሽነሪ እና የጀነሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ሰመር ሰብል ፓምፕ፣ አቡጀዲድ እና የሲቪል አልባሳት፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የተለያዩ የኮንስትራክሽን ዕቃዎችና ብረታ ብረቶች፣ አሸዋ፣ ጠጠር፣ ድንጋይ እና አጠናዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታቻ የተዘረዘሩት እቃዎች አገልግሎቶች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰ/ዕዝ/ ጠ/መምሪያ 11ኛክ/ጦር ግዥ ዴስክ ለህሙማን ቀለብ የሚውል ምግቦች የፅዳት ማቴሪያል እና የፅህፈት ማቴሪያል እንዲሁም ለቢሮ መገልገያ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ 2010 ዓም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረዉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት

በሃገር መከለካያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ 16ኛ ክ/ጦር እና 20ኛ ክ/ጦር መምሪያዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም ዓ/ማ ለ2010 ዓ/ም ፋይል ካቢኔትና ቡክ ሸልፍ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለተማሪዎች መቀመጪና ለመምህራን ማቴሪያሎች ማስቀመጫ የሚሆኑ ወንበርና ጠረጰዛ : የቧናቧ ዕቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን የተለያዩ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩኒቨርስቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የፅሕፈት መሳርያ እቃዎች የተለያዩ ፈርኒቸር እና ኤለክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል