የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዮት AGP ፕሮጀክት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ እርሻ ምርምር ኢንስቲትዮት

ሎት 1 የምርምር መሳርያ ዕቃዎች የላብራቶሪ መሳርያ ዕቃዎች

ሎት 2 የቢሮ እቃዎች(ፈርኒቸር)

ሎት 3 የፅሕፈት መሳርያ እቃዎች

ሎት 4 የመስክ መኪና መለዋወጫ ዕቃዎች/ የመኪና ጎማ

በዚህ መሰረት የሚከተሉትን መሰፈርቶች የምታማሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

1 ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያቸዉን ሲያቀርቡ በዘርፉ የተሰማሩበትን የታደሰ የንግድ ፍቃድ የ ቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር እንዲሁም ወቅታዊ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ ከሕዳር 8 2010 ዓም እስከ ሕዳር 26 2010 ዓም የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 9 መዉሰድ ይችላሉ

3 ጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ ቢድቦንድ ወይም ጥሬ ገንዘብ

ለሎት 1 15000 (አስራ አምስት ሺ) ለሎት 2 3 እና 4 5000(አምስት ሺ) ብር አማስያዘ አለባቸዉ

4 የጨረታዉን ሰነድ ዋናዉንና ኮፒ ለየብቻዉ በሰም በታሸገ ኤነቨለፕ ማቅረብ አለባቸዉ

5 አሸናፊ ተጫራቾች አሸናፊነታቸዉ በተገለፀበት ከ5 የስራ ቀናት ብሃላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ያሸነፉበት ጠቅላላ ዋጋ 10 ከመቶ የዉል ማስከበሪያ በመያዝ ቀርበዉ ዉል መፈፀም አለባቸዉ

6 ተጫራቾች በጨረታዉ ያሸነፋችሁት ንብረት ዉል ከተፈፀመበት ለሎት 1 በ 60 ተከታታይ ቀኖች ለሎት 2 3 እና 4 30 ቀኖችንብረት ወደ መጋዘን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል

7 ጨረታዉ ሕዳር Â 26 2010 ዓም 4:00 ተዘግቶ 4:30 ይከፈታል

8 መስራቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገ በጨረታዉ አይገደድም

ለበለጠ መረጃ 0344 402801 ወይም 0342 40Â 7026

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo