መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2010 በጀት ዓመት አገልገሎት የሚዉሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 30/3/2010

1 የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ

2 የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት ኣተዳደር ኤጀንሲ ዌበሳይት በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚቀርብ

5 ላለማጭበርብር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል

ተቁ

የጨረታዉ ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማሰከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ስፒኦ

1

የተለያዩ የመድሃኒት እቃዎች

ሎት 1

100,000.00 ብር

2

የተለያዩ የኣይሲቲ እቃዎች

ሎት 2

60,000.00 ብር

3

የተለያዩ የFurniture እቃዎች

ሎት 3

50,000.00 ብር

4

የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች

ሎት 4

100,000.00 ብር

6 ማንኛዉም ተጫራች 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ Â መዉሰድ ይችላል

7 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቍጥር 10 በመቅረብ መዉስድ ይችላሉ

8 ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየዉ ጊዜ ጋዜጣዉ ከወጠባት ቀን ጀምሮ በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

9 ካሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo