በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ 2010 ዓም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረዉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

ጨረታ የወጣበት ቀን 01/ 02/ 2010 ዓም

1ኛ ሎት የፅህፈት መሳሪያዎች አላዊ የፅዳት እቃዎች ቀዋሚ ንብረቶች ወንበር ጠረዼዛ ሼልፍ የደንብ ልብስ ጫማ ወዘተ:

ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

 ዘመኑ የታደስ ንግድ ፍቃድ የላቸዉና የእቃ ኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

 የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

 የጨረታ ማስከበሪያ CPO ብር 3000 ሲሆን ብጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን

 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል መዉሰድ ይቻላል

 በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ15ኛዉ የስራ ቀን በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

አሸናፊ ድርጅት በራሱ ትራንስፖርት የሚያስረክብ

 ሪጅን ፅቤቱ የተሻላ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 4400274 እና 0342415758 መጠየቅ ይቻላል

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo