... ናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

ኡሙ አይመን ልማትና ተራድኦ ድርጅት በምዝገባ ቁጥር 54 ተመዝግቦ በመስራት ላይ ያለ ድርጅት ሲሆን የ2022 እና 2023 የበጀት አመት ሒሳቡን በውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ማጫረት ይፈልጋል

ሴቭ ኤላይፍ 4 ላይፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በምዝገባ ቁጥር 3216 ተመዝግቦ በመስራት ላይ ያለ ድርጅት ሲሆን የ2023 ዓ.ም. የበጀት አመት ሒሳቡን በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል

ኦፕሬሽን ሬስኪዩ ኢትዮጵያ እ.አ.ኤ የ2023 ዓ.ም የአንድ ዓመት የኦዲት ሪፖርት በውጭ ኦዲተር (Certified Auditor) ለማሰራት ይፈልጋል

ማሕበር ሕውነት ደቂ ሰብ (Human Beings Association of Brother Hood) የ2023 ዓ.ም. በጀት የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል

ቸይን ኦፍ ላቭ ፎር ሁማን ኤንድ ኢንቫይሮንመንታል ዴቨሎፕመንት የ2023 ዓ.ም. የበጀት ዓመት የስራ ክንውን የተፈቀደለት የኦዲት ተቋም አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል

እኖታት ን እኖታት በጎ አድራጎት ድርጅት የ2023 በጀት አመት ሂሳብዋን በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ትፈልጋለች

ማሕበር ሕውነት ደቂሰብ የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት በመሆን በምዝገባ ቁጥር 1378 ተመዝግቦ በመሥራት ላይ የሚገኝ ሲሆን እ.ኤ.አ የ2019 በጀት ዓመት ሂሳብ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር እንፈልጋለን

የትግራይ ልማት ማህበር IFRS እንዲሁም IPSAA ለመተግበር ብቁ አማካሪዎች በጨረታ በማወዳደር አገልግሎት ማግኘት ይፈልጋል