ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል

ቀን 30\08\2016 ዓ ም

ቁጥር BGH\49\2024

የኦዲት ጨረታ ማስታወቅያ

ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል። ስለሆነም በፌዴራል ኦዲት መ\ቤት የብቃት ማረጋገጫ ያላችሁ የዘመኑን ግብር የከፈላችሁና ፍቃድ ያሳደሳችሁ እንዲሁም በስቪል ማሕበረሰብ የግል ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገባችሁ እና ሌሎች የመወዳደርያ መስፈርቶች የምታሟሉ ለስራው የሚያስፈልገውን የክፍያ መጠን እና ስራው ለማጠናቀቅ የሚፈጅባችሁ ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ኣምስት የስራ ቀናት ውስጥ መቐለ በሚገኘው ዋና ቢሮኣችን በመቅርብ በሰም በታሸገ ፖስታ እንድታስገቡ እናሰታውቃለን ።

ለበለጠ መረጃ 0914005902 \ 0914749029 ይደውሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo