በአ.መ.ኮ.ኮ የአዲግራት መ.ጥ.ፕ የሠራተኞች ደንብ ልብስና ጫማ በሀገር ዉስጥ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት በአቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ ተጫራቾችና ይጋብዛል

በአ.መ.ኮ.ኮ የአዲግራት መ.ጥ.ፕ

1በአ.መ.ኮ.ኮ የአዲግራት መ.ጥ.ፕ የሠራተኞች ደንብ ልብስና ጫማ በሀገር ዉስጥ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት በአቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ ተጫራቾችና ይጋብዛል በአቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ ያልተመዘገቡ ተጫራቾች ለሚመለከተዉ የመንግስት መ/ቤትና በማመልከት የምዝገባ ሰርተፊኬት ማግኘት ይችላሉ የዕቃዉ ማሰረከቢያ ቦታ አዲስ አባባ ከአሸናፊዉ ድርጅት ነዉ

2 በጨረታ ለማከፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን አግባብነይ ያለዉ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የተጨማሪ እሴት ታክሰ ከፋይ መሆናቸዉን ማረጋገጫ በጨረታዉን ለመሳተፍ በሀገር ዉስጥ ገቢ ቢሮ መሆናቸዉን ማረጋገጫ በጨረታዉ ለማሰተፍ በሀገር ዉስጥ ገቢ ቢሮ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸዉ ማስረጃ በመቅረብ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት አዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ ከመብራት ኃይል ዝቅ ብሎ ኬኬር ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘዉu የኢትዩጰያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዕቃ ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 15 የጨረታ ሰነዳቸዉን መግዛት ይችላሉ

3 የጨረታ አሸናፊ የሚወሰነዉ በጨረታ ሰነዱ በተመለከቱት መስፈርተቶች መሰረት ሲሆን ጨረታዉን ዜግነት ሳይመለከት ለማንኛዉም አቅራቢ ክፍት ነዉ የጨረታ ሰነድ የተዘጋጀዉ በኣማርኛ ቋንቋ ነዉ

4 ኣቅራቢዎች ጨረታዉን ለዘሁ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚደረጉበት የመጨረሻ ቀን ታህሳስ 18/2008 ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 4:30 ሰዓት ድረስ ብቻ ነዉ

5 ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጨረታ ከብር 3000.00 /ሦስት ሺ ብር/ ያላነሰ ገንዘብ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዳቸዉ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባችዋል ከዚህ ወጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለዉም

6 ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዳቸዉ ጋር የተጫረቱበትን ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸወ

7 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸዉ በተገኙበት በአዲሰ አበባ ሜክሲኮ አዳባባይ ከመብራት ኃይል ዝቅ ብሎ ኬኬር ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘዉ የኢትዩጰያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፖረሽን አደራሽ ታህሳስ 18 ቀን 2008 ዓ/ም ከጠዋቱ 5:00 ሰዓት ይከፈታል

8 መ ቤቱ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መበቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ

9 ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለዉን ኣድረሻ መጠቀም ይችላሉ

            በአ.መ.ኮ.ኮ አዲግራት መ/ጥ/ፕሮጀክት ግዥና ኣቅርቦት ቡድን

                 ስልክ ቁጥር 0344452058

                 ፋክስ ቁጥር 0344450740

                  የፖስታ ሣጥን ቁጥር 19

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo