ድርጅታችን ምርቶቹን የሚስተዋዉቅበትና ከደንበኞቹ የሚገናኝበት ደረጃዉን የጠበቀ አወዳድሮ ለማሰራት Professional Dynamic Website አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

ሳባ እምነበረድ ኃ. የ. የግ .ማሀበር

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቱን የምታሟሉ ድርጅቶች እንድትወዳደሩ ጥሪ እናቀርባለን

1 በWebsite development ስራ 2 ዓመት ከዚህ በላይ ልምድ ያለዉ እና ምስክር ወረቐት ማቅረብ የሚችሉ

2 በWebsite development የ2008 ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉእና የዘመኑ ግብር የከፈለ

3 የጨረታ ማሰከበሪያ 2000.00 (ሁለት ሺ ብር) በCPO ማስያዝ የሚችል

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ቀናት ዉስጥ ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል ማቅረብ የሚችል

5 ተጫራቾች አሸንፈዉ መሆኑን ከተረጋገጠበት ቀን ጀምሮ ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ አጠናቅቆ ማስረከብ አለባቸዉ

6 አሸናፊ በጨረታ መሰረት ስራ ካላጠናቀቀ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለኩበንያዉ ገቢ ይሆናል ተሸናፊዎች ለጨረታ ያስያዙት ገንዘብ ወድያዉ ይመለስላቸዋል

7 ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በምሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ከወናዉ ቢሮና ዓድዋ

ከመቀሌ ቅርንጫፍ እና አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮ መዉሰድ ይችላሉ

ስልክ ቁጥር

ዓድዋ    0347711311 / 0914497857 /0928956238

መቐለ  0344408044 / 0966845678 /0911823929

አዲስ አበባ  0115511031 / 0910217841 /091110294

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo