የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2008 ዓ/ም የሚገለግሉ የተለያዩ የሰራተኞች አልባሳት : ጫማዎች: ጓንቶች ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት
  • የግብር ከፋይ መላያ ቁጥር ያላችሁ
  • የመንግስት መ/ቤቶች የአቅራቢነት ፈቀድና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆናችሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከ መቐለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረበ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃመሳ ብር /በመክፈል  ከነሓሴ 30/ 2007 ዓ/ም እስከ መስከረም 6/2008 ዓ/ም ዘወተር በስራ ሰዓት ይቻላል

የጨረታ ሰነድ እስከ መስከረም 6/2008 ዓ/ም 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይቻላል

ጨረታዉ መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ/ም 4:30 ተጫራቸች ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102 መጠየቅ ይችላሉ

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo